4 ቢሊዮን ብር በላይ በብድርና በእርዳታ ተገኘ

አዲስ አበባ ሚያዝያ 8/2000:በሀገሪቱ በያዝነው በጀት የመጀመሪያ ግማሽ ዓመት ውስጥ ከተለያዩ የውጭ ሀገር ለጋሽ መንግሥታትና ድርጅቶች ከ4 ቢሊዮን ብር በላይ በእርዳታና በብድር አማካኝነት እንደተገኘ ከገንዘብና ኢኮኖሚ ልማት ሚኒስቴር የተገኘ መረጃ  ይጠቁማል።

መረጃው እንደሚያስረዳው የተገኘው ብር 4 ቢሊዮን 237 ሚሊዮን 320 ሺህ ሲሆን ከዚሁ ውስጥ ብር 3 ቢሊዮን 195 ሚሊዮን 600 ሺህ በብድር፣ ብር 1 ቢሊዮን 41 ሚሊዮን 720 ሺህ የሚሆነው ደግሞ በእርዳታ አማካኝነት እንደሆነ ያመላክታል።

ከዚሁ ውስጥ ከመልቲላተራል ለጋሽና አበዳሪ ድርጅቶች የተገኘው ብር 2 ቢሊዮን 865 ሚሊዮን 170 ሺህ ውስጥ ብር 2 ቢሊዮን 97 ሚሊዮን 600 ሺህ የተገኘው በብድር ሲሆን ቀሪው ብር 767 ሚሊዮን 570 ሺህ ደግሞ በእርዳታ መልክ መሆኑን መረጃው ያሳያል።

እንዲሁም ከባይላተራል ወይም ከመንግሥታት ትብብር አማካኝነት የተገኘው ብር 1 ቢሊዮን 372 ሚሊዮን 150 ሺህ ሲሆን ከዚሁ ውስጥ 1 ቢሊዮን 98 ሚሊዮን የሚሆነው በብድር ቀሪው ብር 274 ሚሊዮን 150 ሺህ ደግሞ በእርዳታ አማካኝነት መሆኑን ከሚኒስቴር መ/ቤቱ የተገኘ መረጃ ያስረዳል።

በ2000 በጀት ዓመት በመጀመሪያ ግማሽ ዓመት ውስጥ አዲስ የተገኘ ብድር እና እርዳታ    in (‘000)

ተ.ቁ

 

ለጋሽ/አበዳሪ ድርጅት

የድጋፍ ዓይነትና መጠን

ብድር

ዕርዳታ

ድምር

ኦሪጅናል ከረንሲ

ብር

ኦሪጅናል ከረንሲ

ብር

ኦሪጅናል ከረንሲ

ብር

 

ሀ/ መልቲላተራል

 

 

 

 

 

 

1

IDA

USD 230,000

2,097,600

USD 2,620

23,894

USD 232,620

2,121,494

2

EU

 

 

Euro 23,310

257,580

Euro 23,310

257,580

3

UNDP

 

 

USD 53,000

483,360

USD 53,000

483,360

4

FAO

 

 

USD 300

2,736

USD 300

2,736

 

ድምር

 

2,097,600

 

767,570

 

2,865,170

 

ለ/መንግሥታት ትብብር

 

 

 

 

 

 

1.

ኔዘርላንድስ

 

 

USD 3,250

29,300

USD 3,250

29,300

2

ህንድ

122,000 USD

1,098,00

-

-

USD 122,000

1,098.000

3

ስዊድን

 

 

SEK 46,500

93,295

SEK 46,500

93,295

4

ጃፓን

 

 

Yen 1,517,000

126,633

Yen 1,517,000

126,633

5

ደቡብ ኮሪያ

 

 

USD 1,750

15,802

USD 1,750

15,802

6

ቻይና

 

 

RMBY 3,000