የጤና ተቋማትና የባለሙያዎች ቁጥር እድገት አሳየ

አዲስ አበባ ሚያዝያ 2/2000 በአገራችን ከ1995 እስከ 1999 ዓ.ም ባሉት ጊዚያት ውስጥ የጤና አገልግሎት መስጫ ተቋማትና የጤና ባለሙያዎች ቁጥር እድገት ማሳየቱን መረጃዎች ያመላክታሉ።

ከጤና ጥበቃ ሚኒስቴር የተገኘው መረጃ እንደሚጠቁመው በ1995 ዓ.ም 119 የነበረው የመንግሥት ሆስፒታሎች ቁጥር በ1999 ዓ.ም ወደ 143 ማደጉን ያሳያል።

እንዲሁም በ1995 ዓ.ም በትርፍ ሥራ የተሰማሩ የግል ጤና ቁጥር 1229 የነበሩ ሲሆን በ1999 ዓ.ም ወደ 1756 ማደጉን መረጃው ያመላክታል።

በህክምና ባለሙያዎች በኩል ደግሞ በ1995 ዓ.ም 2032 የነበረው የሀኪሞች ቁጥር በ1999 ዓ.ም 1806 መድረሱን እንዲሁም በ1996 ዓ.ም 2737 የነበረው የጤና ኤክስቴንሽን ባለሙያዎች ቁጥር በ1999 ዓ.ም ወደ 17,653 ከፍ ማለቱን መረጃው ጠቁሟል።

ከ1995 እስከ 1999 ዓ.ም የጤና አገልግሎት መስጫ ተቋማትና የባለሙያዎች ቁጥር እድገት የሚያሳይ ሰንጠረዥ ከዚህ በታች ቀርቧል።

አመላካቾች

1995

1996

1997

1998

1999

የጤና ተቋማት ብዛት

 

 

 

 

 

  ሆስፒታል

119

126

131

138

143

  ጤና ማዕከል

451

519

600

635

690

  ጤና ጣቢያ

2396

1797

1662

1206

1,376

ትርፋማ ያልሆኑ የግል ኪሊኒኮች

383

359

379

480

397

   ለትርፍ የተቋቋሙ የግል     ክሊኒኮች

1229

1299

1578

1784

1,756

   የጤና ኬላ

1432

2899

4211

5881

9,914

  ፋርማሲ

302

275

276

246

320

   መድሃኒት ቤት

299

375

381

469

577

  የገጠር መድሃኒት ቤት

1888

1783

1787

1754

2,121

የሰለጠነ የሰው ሃይል

 

 

 

 

 

  ሀኪሞች

2032

1996

2453

2115

1,806

  የጤና መኮንኖች

631

683

776

715

1151

  ነርሶች

14,160

15,544

18,809

17,845

18,146

  የጤና ረዳቶች

6856

6628

6363

4800

3184

  ፓራ ሜዲካል

4641

5215

6259

5431

3,864

  የጤና ኤክስቴንሽን ሠራተኞች

 

 

2737

8901

17,653

ምሩቃን የሰው ሃይል